ሰኞ ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ትንታኔ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “መንግሥት ሥራ እንዳይሠራ በተቀናጀ መልኩ በየቦታው ሽብር ይፈጠርለት ነበር” በማለት ትህነግ/ህወሓት ስፖንሰር ያደረጋቸው 113 ግጭቶች እንደነበሩ ገልጸዋል – ዝርዝራቸውን በዚህ መልኩ ነበር ያቀረቡት በኦሮሚያ ውስጥ ብቻ 37 ግጭቶች ነበሩ፤ በአማራ ክልል 23 ግጭቶች ነበሩ፤ በቤባሻንጉል ጉሙዝ 15 ግጭቶች ነበሩ፤ በአዲስ አባበ 14 ግጭቶች ነበሩ፤ በደቡብ፣ […]
↧